Debark City Communication
የሰሜን ጎንደር ሀይማኖት ጉባኤ የሰላም ጥሪ የድጋፍ ሰልፍ ታህሳስ 07/2018 ዓ/ም።
የ2017 -2018 ዓ/መ የምርት ዘመን የሰብል ልማት ከፊል ገፅታ።
በደባርቅ ከተማ አስተዳደር 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ሲከበር ከፊል ገጽታ።
"ሰንደቅ አላማችን የአዲስ ዘመን ብስራት" በሚል መሪ ሀሳብ በደባርቅ ከተማ የሰንደቃላማ ቀን በፓናል ውይይት ተካሄደ።
የአረጋውያን ቀን "የአረጋውያንን ደህንነትና መብት በመጠበቅ ሁለንተናዊ ሀላፊነታችንን እንወጣ!!" በሚል መሪ ተከበረ።
በ2018 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል በደባርቅ ከተማ አስተዳደር ሲከበር ከፊል ገጽታ።
በደባርቅ ከተማ የታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቁን አስመልክቶ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ሲካሄድ ከፊል ገጽታ።
1ሺ 500ኛው የነብዩ መሐመድ የመውሊድ በዓል በደባርቅ ከተማ አስተዳደር በድምቀት ሲከበር ከፊል ገጽታ።
በደባርቅ ከተማ አስተዳደር የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ሲካሄድ ከፊል ገጽታ።
በደባርቅ ከተማ አስተዳደር "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ሀሳብ የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ሲካሄድ ከፊል ገጽታ።
በደባርቅ ከተማ አስተዳደር "ደም እንለግሳለን ህይወትን እንታደጋለን" በሚል መልዕክት በክረምት በጎ ፈቃድ ተግባር የደም ልገሳ ፕሮግራም ሲካሄድ ከፊል ገጽታ።
የደባርቅ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በማታ እና በመደበኛ መርሐ ግብር ሲያስተምራቸው የቆየውን 423 ተማሪዎች ለ23ኛ ጊዜ ሲያስመርቅ ከፊል ገጽታ።
በደባርቅ ከተማ የሰሜን ጎንደር ክልል አቀፍ የበጎ አድራጎት ማስጀመሪያ የአረንጓዴ አሻራ ማስቀመጥ ፕሮግራም ሊማሊሞ ሐምሌ01/2017 ዓ/ም።
በደ/ ከ/አስ "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ መልዕክት የክረምት በጎ ፈቃድ ተግባር ማስጀመሪያ ፕሮግራም በአረንጓዴ አሻራ ተግባር ሲካሄድ ከፊል ገጽታ።
በአፍሪካ ዋይልድ ላይፍ እና በደባርቅ ከተማ አስተዳደር የተከናወነ የመልሶ ማቋቋም ተግባር ከፊል ገፅታ 2017 ዓ/ም።
የአትሌት ደረሰ ጣሰው አጸደ ህጻናት ትምህርት ቤት ሲያስተምራቸው የቆየውን ተማሪዎች ለ2ኛ ዙር ሲያስመርቅ ከፊል ገጽታ።ሰኔ/2017 ዓ. ም
በ2017 ዓ/ም የተካሄዱ የእግር ኳስ ጨዋታ የፍፃሚ ውድድር ማስጀመሪያ 2017 ዓ/ም የደባ/ከ/አስ/ስፖርት ጽ/ቤት።
ደባርቅ ዩንቨርስቲ በተለያዩ የትምህርት ክፍል በመደበኛና በተከታታይ መርሀ ግብር ሲያስተምራቸው የቆየውን 297 ተማሪዎች ሲያስመርቅ ከፊል ገጽታ።
በደባርቅ ከተማ አስተዳደር የከተሞች ልማታዊ ሴፍትኔትና ምግብ ዋስትና የአካባቢ ልማት ተጠቃሚዎች የአካባቢ ጽዳት ሲያጸዱ ከፊል ገጽታ።
በደባርቅ ዩንቨርስቲ "ዝክረ ቅዱስ ያሬድ ዜማ" አመታዊ በዓል ሲከበር ከፊል ገጽታ።
የደባርቅ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት የመብራት መቆራረጥ የሚያስከትሁ ዛፎችን ወጣቶችን በማስተባበር ሲያስቆርጥ የሚያሳይ ፕሮግራም። ግንቦት/2017 ዓ/ም
በደባርቅ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 5ኛ ዙር 13ኛ ዓመት 3ኛ ሩብ አመት መደበኛ ጉባኤ ሲካሄድ ከፊል ገጽታ።
የደባርቅ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች በ2017 ዓ.ም የተጀመሩ መሰረተ ልማቶችን የመስክ ምልከታ ሲያደርጉ ከፊል ገጽታ።
በደባርቅ ከተማ አስተዳደር በሰላም ዙሪያ የተካሄዱ ውይይቶች በከፊል።ሚያዚያ 2017 ዓ.ም።
ልማታዊ ሴፍትኔትና ምግብ ዋስትና ፕሮጀክት የ2ኛው ምዕራፍ 2ኛው ዙር የአካባቢ ልማት የስራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ሲካሄድ ከፊል ገጽታ።መጋቢት2017ዓ.ም
በደባርቅ ከተማ አስተዳደር በንቅናቄ የአካባቢ ጽዳት ሲካሄድ ከፊል ገጽታ።መጋቢት 2017ዓ.ም።
በደባርቅ ከተማ አስተዳደር 1446ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል ሲከበር ከፊል ገፅታ።
በደባርቅ ከተማ አስተዳደር አለም አቀፍ የሴቶች ቀን ሲከበር ገጽታ።
9ነኛው የሰሜን ጎንደር ዞን የስፖርት ሻምፒዮና ውድድር ሲካሄድ ከፊል ገጽታ።
በደባርቅ ከተማ አስተዳደር 129ነኛዉ የአድዋ ድል በአል ሲከበር በከፊል ።