Tamirat Haile

ዘምሩ ለአምላካችን ዘምሩ፣ ዘምሩ ለንጉሣችን ዘምሩ። እግዚአብሔር ለምድር ሁሉ ንጉሥ ነውና በማስተዋል ዘምሩ” (መዝ. 47፡6-7)
እጅግ ስለበዙ መዝሙሮቻችንም ሆነ በዛ ብለው ስለወጡ ዘማሪዎች እግዚአብሔር አምላክ የተመሠገነ ይሁን!
የሚዘመረው ለታላቁ አምላክ ክብርና ለወንጌል ተልዕኮ መሆኑ ታውቆ በማስተዋል ከተዘመረ ደግሞ የበለጠ ደስታ ነው።
በእኔ በኩል ከላይ የተጠቀሰውን ዓላማ መሠረት በማድረግ ላለፉት 48 ዓመታት ገደማ በመድረክ የተዘመሩ፣ በሲዲ ተቀርጸው የተሠራጩና በልዩ ልዩ ቴክኖሎጂዎች አየር ላይ የዋሉ ዝማሬዎች በሙሉ፣ እየተገለገላችሁ አገልግሎቱን ትደግፉ ዘንድ በ DNA ministry የ YouTube እንዲሰባሰቡ ተደርጓል
በምትሰሟቸው ዝማሬዎች ጌታ ይባርካችሁ! ፓስተር ታምራት ኃይሌ.

Sing praises to our God, sing praises to our King. Sing with understanding, for the Lord is King of all the earth” (Ps. 47:6-7)
Based on the above-mentioned purpose, all the songs sung on stage, recorded on CD, and broadcasted on the air for the past 48 years have been collected on DNA Ministry YouTube channel so that you can use them and support the ministry. May the Lord bless you with the songs you hear! Pastor Tamirat Haile.