MEKDELA መቅደላ
Mekdela_መቅደላ
መቅደላ ካንድ ለብዙኃን የተሰኘ የሕዝብ መገናኛ የዐማራ ህልውና ድምፅ ነው። መቅደላ ዳግማዊ ዐፄ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ አንድነት ዘላቂነት፣ለአገሪቱና ለሕዝቡ ክብርና ነፃነት ፀንቶ መዝለቅ የራሳቸውን ሕይዎት በጀግንነት የሰውበት ታሪካዊ አምባ ነው። መቅደላ የአንድነት፣ የጀግንነት፣ የቆራጥነትና የክብር መስዋዕትነት መታወሻ ሕያው አምባ ነው።
ይህ አምባ ኢትዮጵያ በአካባቢ የጦር አበጋዞች ተከፋፍላ አንድነቷ ትል የበላው አገዳ በነበረበት ወቅት የአንድነትና የዕድገት ቀናዒ የነበሩት ዳግማዊ 0ፄ ቴዎድሮስ የጦር አበጋዞችን በማንበርከክ የዘመናዊውን አንድነት ጉዞ መሠረት የተጣለበት ታሪካዊ ቦታ ነው። እኛም ይህን የብዙኃን መገናኛ መቅደላ ብለን የሰዬምነው ፤ዛሬ አገራችን ከዚያን ጊዜው በከፋ መልኩ የኢትዮጵያ አንድነት በአገር በቀል ፀረ-ዐማራና ፀረ አንድነት ቡድኖች ከፍተኛ ችግር ውስጥ የገባችበት በመሆኑ፤ ይህ የቁልቁለት የመበታተን ጉዞ ለመግታት፣ ለዐማራው ህልውና እና ለኢትዮጵያ አንድነት በቆጠኝነት ለቆሙ፣በዚህም የተነሳ የዘር ማጥፋትና የዘር ማጽዳት ዓለም አቀፍ ወንጀል ሰለባ ለሆነው ዐማራ፤ እንዲነቃ፣ እንዲሰባሰብ እና ለህልውናው ራሱ ዘብ እንዲቆም የሐሳብ ስንቅ ፣ የመረጃ ልውውጥ ቋት የግፉአን ድምፅ ለመሆን ነው።
ያይጥና ድመት ጉድኝት
ይድረስ ለዐማራ ፋኖ ታጋዮች
የዐማራና የኦርቶዶክስ ክርስቲያን አረመኔአዊ ጭፍጭፋ አሳፋሪነቱ ቀርቶ ባህል ሆነ
ባይኔ ያዬሁትን ማመን አቃተኝ
ባባቶቹን መልካም ታሪክና ቅርስ የማያምን ትውልድ ነገን አይሻገርም
ዐማራ ምረር ክፍል ሁለት
ዐማራ ምረር ክፍል አንድ
ከእንግዲህ ዐማራው አጀንዳ ሰጪ እንጂ ተቀባይ አይሆንም
ለምን ይዋሻል
ከመምህሩ ደቀ መዝሙሩ
ጉድበል ጎንደር
አምባገነንነትና ዘረኝነት ሲጋቡ ሰው እንደሰው ማሰቡን ያቆማል
የአርበኛ አስረስ ማረዳምጤ ዕይታ
ውሸት ሲደጋገም እውነት እንዳይመስል
ሊበሏት ያሰቧትን አሞራ ጅግራ ናት ይሏታል
የኦሮሞ ፖለቲካ ሐረግ ነው!
የኦሮሞ ፖለቲካ ሐረግ ነው
ዕውነት ትመራለች! ዕውነት ትኮመዝዛለች!
``ራሳችን ፈልገን ኢትዮጵያ ውስጥ አላገኘንም`` ሌንጮ ለታ
እባቡ ጅራቱን ተመታ
ዐቢይ ዐማራንና ነባር እምነቷን ለማጥፋት የሚያደርገው ግብግብ የምዕራባውያን ነባር ፖሊሲ ነው
ዐቢይ የተያያዘው ሃይማኖታችን እና ነባር እሴቶቻችን የመለወጥ ተግባር መነሻ ምንጮች
የፀረዐማራው ሥሥ አካል ተገኘ
የተደራጁ መቶዎች ያልተደራጁ ሚሊዮኖችን ያሸንፋሉ
እንዲህ ብናደርግ
ገረዷ ተባራራ ሎሌው ተተካ
ዐማራው መርሳት የሌለበት
ጠላትማ ምንጊዜም ጠላት ነው አስቀድሞ መግደል አሾክሿኪውን ነው
ጋን በጠጠር ይደገፋል
የፕሪቶሪያ ስምምነት ክፍል ሦስት