የመምህር ቀሲስ ቸኮለ አገዘ የቅዳሴ ትምህርቶች
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን
በዚህ ቻናል የሚቀርቡት:-
#. ሥርዓተ ቅዳሴ (ዕዝልና ግዕዝ)
#. አንቀጽ ቅዳሴ (ዕዝልና ግዕዝ)
#. ኪዳን (ዕዝል፣ አራራይና ግዕዝ)
#. ሊጦን (ዕዝል፣ አራራይና ግዕዝ)
#. መስተብቊዕ (ግዕዝና አራራይ)
#. ዘይነግሥ (ግዕዝና ዕዝል)
#. መስተብቊዕ ዘሙታን (ዕዝል)
#. ሰዓታት
#. ግፃዌ
#. አትናቴዎስ
እነዚህን ትምሕርቶች በዚህ ቻናል የሚያገኙ ይሆናል፡፡
ለወደጅ ጓደኛዎ ያጋሩ!
በጣም ይቅርታ ውድ ቤተ ሰቦቼ በጊዜው ያላኩት ስልክ ተበላሽቶ ነው።ከጥቅምት 21እስከ 30 መጽሐፈ ግጻዌ (ምስባክ።
መፅሀፈ ግጻዌ ከጥቅምት 11-20
የጽጌ ሦስተኛ ሳምንት "እንዘ ተኀቅፊዮ ለሕፃንኪ"በጎ/ኃ/ወደ/ጥ/በዓታ ለማርያም ካቴድራል።
ከጥቅምት 11___20 ምስባክ ።
መጽሐፈ ግጻዌ ዘደብረ ዓባይ። (ከጥቅምት 1...10)
ንዒ ኀቤየ ምስለ ወልድኪ ፍቁርኪ ...ምስለ ኩሎሙ ነቢያተ ይሁዳ (ክፍል 3 )
መጽሐፈ ግጻዌ ከመስከረም 21....30
በታሪካዊቷ ጎንደር የመስቀል በዓል አከባበር (ክፍል 2)
በታሪካዊቷ ጎንደር የ2018 ዓ/ም የመስቀል በዓል አከባበር (ክፍል 1)
ከመስከረም 11 እስከ መስከረም 20 ድረስ ምስባክ ።በመ/ር ቀሲስ ቸኮለ አገዘ (0918704209)
መስተብቁዕ ጸልዩ በእንተ ዱያን ጀምሮ ነፍስነሰ ትሴፈዎ ድረስ (ተዘከር) ። ሰዓታት ክፍል (2) በመ/ር ቀሲስ ቸኮለ አገዘ 0918704209
ከመስከረም 1 ቀን ....10 ቀን ምስባክ ግጻዌ በመምህር ቀሲስ ቸኮለ አገዘ (0918704209)
ሰዓታት ሃሌ ሃሌ ጀምሮ ባርከነ እግዚኦ አምላክነ ድረስ ።0918704209
September 14, 2025
ሐምሌ 22/2017ዓ/ም በ/ኃ/ወ/በ/ለማርያም ካቴድራል የመ/ቅ/ዑራኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በመ/አ/ክቡር ጥላሁን በከመ ይቤ በወንጌል
የ2017 ዓ/ም የሥነ ሥቅለት አገልግሎት በደ/ኃ/ወደ/ጥ/በአታ ለማርያም ካቴድራል ።
የ2017 ዓ/ም በደ/ወደ/በአታ ለማርያም ካቴድራል ሕፅበተ እግር ።
የደ/ወደ/ጠ/በዓታ ለማርያም ቅዳሴ ጉባኤ ቤት የሆሣዕና ምስባክ ማህበር ቀለም በመ/ር ቀሲስ ቸኮለ አገዘ (0918704209)
April 11, 2025
መጋቢት 16:17:18(2017ዓ/ም) በመ/ር ቸኮለ አገዘ ምስባክ ማህበር ቀለም
ሊጦን ዘሠሉስ ዕዝል በመ /ር ቀሲስ ቸኮለ አገዘ (0918704209 )
በመ/ር ቀሲስ ቸኮ አገዘ ( ሊጦን ዘዓርብ )0918704209
ታህሣሥ በዓታ ዋዜማ የቀረበ መስተብቁዕ በእንተ ዝናማት ።በመ/ር ቸኮለ አገዘ 0918704209
እንኳን ለእመቤታችን ዓመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ።ታህሳስ 3/2017ዓ/ም (ጎንደር በዓታ)
በጎንደር ደ/ኃ ወደ/ጥበብ በዓታ ለማርያም ካቴድራል ታህሣሥ 2/2017ዓ/ም በዋዜማ የቀረበ ሊጦን ።0918704209
እንኳን ለእመቤታችን ለድንግል ማርያምን ዓመታዊ ክብረ በዓል አረሳችሁ ። በደ/ወ/ጥ በዓታ ለማርያም ካቴድራል የ2017ዓ/ም ዋዜማ
ዕዝል ሥርዓተ ቅዳሴ ከዮሐንስ አፈወርቅ እስከ ካልዕ ጎርጎርዮስ በመ/ር ቸኮለ አገዘ 0918704209።ተፈፀመ ሥርዓተቅ ዳሴ
ጾመ ቁስቋም 6ኛ ሳምንት እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕጻንኪ (ክፍል 1)0918704209መ/ር ቀሲስ ቸኮለ አገዘ
ሥርዓተ ቅዳሴ ዘደብረ ዓባይ ቅዳሴ ዮሐንስ አፈወርቅ ላዕለ ይኩን ።በመ/ር ቀሲሰ ቸኮለ አገዘ። 0918704209
በደ/ወደ/ጥበብ በአታ ለማርያም ካቴድራል ጾመ ቁስቋም 4ኛ ሳምንት ወረብ ክበበ ጌራ ወርቅ በሊቃውንቱ