Living Vision For Nation Int Church

ህያው ራዕይ ለትውልድ አለም አቀፍ ቤተክርስቲያን በአማራ ክልል በደሴ ከተማ የምትገኝ ቤተክርስቲያን ነች።
የቤተክርስቲያኗ ራዕይ
-ትውልድን ወደ እግዚአብሔር መንግስት ማፍለስና የክርስቶስን መልክ የለበሱ በጎ ተፅዕኖ ፈጣሪ ደቀመዛሙርትን በአለም ዙሪያ አፍርቶ ማየት
-ክርስቶስ ለቤተክርስቲያን የሰጠውን ታላቁን ተልዕኮ መፈፀም
-በኢትዮጵያ ሀገር ውሰጥ በየትኛውም ክልሎች ውሰጥ ህያው ራዕይ ለትውልድ አለም አቀፍ ቤተክርስቲያንን እንዲቋቋም ማድረግ
የቤተክርስቲያኗ ግብ
-የዳኑትን የምስራቹን ቃል በመስበክ: በማስተማር በቁጥር እንዲበዙና የክርስቶስን መልክ በህይወታቸው የሚገልጡ ለወንጌል የጨከኑ የክርስቶስን ዳግም ምፅዓት የማናፍቁና የሚያስቸኩሉ ደቀመዛሙርትን በሀገርም ውስጥ ሆነ በውጭ ሀገር ላይ ማፍራትና ማሰማራት ነው።
የቤተክርስቲያኗ እሴት
-ጴንጤ ቆስጣያዊነት -ፍቅር - ሠላም
-አንድነት (ህብረት ) -ትዕግስት -ፆም ፆለት
-አገልጋይነት -ራስን መግዛት
ከእኛ ጋር ወንጌልን በሰሜን ኢትዮጵያ ለመስራት ሸክም ያላችሁ ወንድሞችና እህቶች በሙሉ እኛን ለመደገፍ በኢትዮጵያ ንግድ ቤንከ 1000242591748 የቤተክርስቲያኗ ሒሳብ ቁጥር ነው። ስቁ 0920484066 ተባረኩ