Living Vision For Nation Int Church
ህያው ራዕይ ለትውልድ አለም አቀፍ ቤተክርስቲያን በአማራ ክልል በደሴ ከተማ የምትገኝ ቤተክርስቲያን ነች።
የቤተክርስቲያኗ ራዕይ
-ትውልድን ወደ እግዚአብሔር መንግስት ማፍለስና የክርስቶስን መልክ የለበሱ በጎ ተፅዕኖ ፈጣሪ ደቀመዛሙርትን በአለም ዙሪያ አፍርቶ ማየት
-ክርስቶስ ለቤተክርስቲያን የሰጠውን ታላቁን ተልዕኮ መፈፀም
-በኢትዮጵያ ሀገር ውሰጥ በየትኛውም ክልሎች ውሰጥ ህያው ራዕይ ለትውልድ አለም አቀፍ ቤተክርስቲያንን እንዲቋቋም ማድረግ
የቤተክርስቲያኗ ግብ
-የዳኑትን የምስራቹን ቃል በመስበክ: በማስተማር በቁጥር እንዲበዙና የክርስቶስን መልክ በህይወታቸው የሚገልጡ ለወንጌል የጨከኑ የክርስቶስን ዳግም ምፅዓት የማናፍቁና የሚያስቸኩሉ ደቀመዛሙርትን በሀገርም ውስጥ ሆነ በውጭ ሀገር ላይ ማፍራትና ማሰማራት ነው።
የቤተክርስቲያኗ እሴት
-ጴንጤ ቆስጣያዊነት -ፍቅር - ሠላም
-አንድነት (ህብረት ) -ትዕግስት -ፆም ፆለት
-አገልጋይነት -ራስን መግዛት
ከእኛ ጋር ወንጌልን በሰሜን ኢትዮጵያ ለመስራት ሸክም ያላችሁ ወንድሞችና እህቶች በሙሉ እኛን ለመደገፍ በኢትዮጵያ ንግድ ቤንከ 1000242591748 የቤተክርስቲያኗ ሒሳብ ቁጥር ነው። ስቁ 0920484066 ተባረኩ
ድንቁ ጌታ በድንቅ ያዘምራል
"በዘማሪ ወልደ ሐብታሙ የነበረ ድንቅ አምልኮ
Great song
ድንቅ አምልኮ
ዛሬ በህያው ራዕይ ለትውልድ አለም አቀፍ ቤከ የነበረ ከምልኮ በዘማሪ አቤኔዘር ጋር
ዘማሪ አድስ ከነብይ ሳሚ ጋር
ነብይ ሳሙኤል ዘማሪ አዲስ ጋር
የክርስቶስ ህያው ራዕይ ለትውልድ ቤከ የአምልኮ መራዎች
በዘማሪ ስብሃት በህያው ራዕይ ለትውልድ አለም አቀፍ ቤከ የነበረ አምልኮ
ዘማሪ ቢታንያ ሰለሞን ጋር የነበረ አምልኮ
የደሴ አብያቸ ክርስተቲያናት ህብረት በአንድነት በኮንፈረንሰ ላይ የተዘመረ ድንቅ ዝማሬ
የደሴ አብያተ ክርስቲያናት መዘምራን የከንድነት ግዜ በነበረው ኮንፈረንስ የተዘመረ መዝሙር
23 August 2025
23 August 2025
12 August 2025
26 July 2025
25 July 2025
21 July 2025
21 July 2025
9 July 2025