EOTC St.Michael ኮሎኝ ቅዱስ ሚካኤል AEOKD Cologne Germany
ይህ በጀርመን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ርእሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል (ኮሎኝ ሚካኤል) ቤተክርስትያን ድምጽ ነው።
የቀደመ በደላችንን አታስብብን። ምሕረትህ በቶሎ ታግኘን እጅግ ተቸግረናልና። በሊቀ ዲያቆናት አማረ።
ውስቴታ ታቦት በውስቴታ ኦሪት በውስቴታ፤ የ2018 የኅዳር ቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል።
ግባ የሰላም አምላክ ግባ፤ ግባ የምሕረት ጌታ ግባ። በሊቀ ዲያቆን አማረ።
በሰማይ ሰልፍ ሆነ፤ ሚካኤልና መላእክቱ ዘንዶውን ተዋጉ። ዛሬ ኢትዮጵያውያን እና ኢትዮጵያ ሰልፍ ላይ ናቸው።
ሚካኤል ደግ ነው ብዬ እዘምራለሁ ብዬ እዘምራለሁ፤ ያደረገልኝን እኔ ብዙ አውቃለሁ እኔ ብዙ አውቃለሁ።
ሰፊሆ ክነፊሁ ፤ አመላለስ ዘኅዳር ቅዱስ ሚካኤል / በርእሰ አድባራት ኮሎኝ ደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ
በገዳም ዘሴሰይኮሙ፤ የኅዳር ቅዱስ ሚካኤል ወረብ 2018 ዓ.ም
የ 2018 ዓ.ም የኅዳር ቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል።
በምሥራቅ አርሲ በግፍ ለደረሰባቸው በደልና ስቃይ ክርስቲያን ወገኖቻችን የተደረገ የምህላ ጸሎት።
አክሊለ ፅጌ ማርያም ቀጸላ መንግሥቱ ለጊዮርጊስ ፤ ኧኸ ክበበ ጌራ ወርቅ (፪) አክሊለ ፅጌ (፪)
ሰባቱ መንጦላይት ወዴት ተጋረዱ ፤ ሰባቱ መብራቶች ወዴት ተሰናዱ። መዝሙር በእናትና እኅቶቻችን።
የ2018 የመስቀል ደመራ በዓል ላይ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ መስቀል እንዴት እንደተገኘ የሚያሳይ መንፈሳዊ ትዕይንት:: መስከረም 17 2018 ዓ.
የ 2018 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል በርእሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ጀርመን (ኮሎኝ)
የእግዚአብሔር መልአክ ስሙ ድንቅ ነው
ሰብሕዎ ለአምላክነ ፤ ሃሌ ሉያ ለእግዚአብሔር። መዝሙር በ እናትና እኅቶቻችን።
ምድርኒ ትሁብ ፍሬሃ። ምስባክ በዲያቆን አማረ።
ዓውደ ዓመት ለባርኮ ባርኮ ዓውደ ዓመት ወረብ
በዓለ ርእሰ ዓውደ ዓመት ፤ እንኳን ከዘመነ ቅዱስ ማቴዎስ ወደ ዘመነ ቅዱስ ማርቆስ በሰላምና በጤና አሸጋገረን አሸጋገራችሁ።
ወትባርክ አክሊለ ዓመተ ምሕረትከ። ምስባክ በሊቀ ዲ/አማረ አሳየ
ዐውደ ስብከት በሊቀ ካህናት ዶክተር መርዓዊ ተበጀ ጳጉሜ ፫ / ፳፻፲፯ ዓ.ም. በዓለ ቅዱስ ሩፋኤል።
በየመን ባሕር ላይ ለሞቱት ኢትዮጵያውያን ወር በገባ ዕለተ አርብ የሻማ የማብራት ሥርዓት ላይ በሊቀ ካህናት ዶ/ር መርዓዊ ተበጀ ለሚመለከተው የተላለፈ መልዕክት
ናና አማኑኤል ና መድኃኒቴ ጽድቅህን አልቡሰኝ ይቅር መራቆቴ ፤ ለማርያም እንዘምራለን ለዘላለም።
ባለ ውለታዬ ከ አመድ ያነሳኸኝ ከትቢ ያተጥዬ ተመስገን ጌታዬ ፤ እኅቴ ሙሽራዬ ሰሎሞን ያለሽ እኔም ልበልሽ እናቴ እመ አምላክ ግቢ ከ እቤቴ።
ቀደሰ ማኅደሮ ልዑል። ምስባክ ፤ ዘ በዓለ ዕርገታ ድንግል ወላዲተ አምላክ።
ታቦር ወአርሞንኤም በስመ ዚአከ ይትፌሥሑ : ምስባክ ዘ ደብረ ታቦር
በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው በሊቀ ዲያቆናት አማረ አሳየ
የ 2017 ዓ.ም በዓለ ደብረ ታቦር ችቦ የማብራት ስነ ሥርዓት።
በየመን ባሕር ላይ ለሞቱት ኢትዮጵያውያን የተደረገ ጸሎትና የሻማ ማብራት ሥነ ሥርዓት ላይ በሊቀ ካህናት ዶ/መርዓዊ ተበጀ ለሚመለከተው የተላለፈ መልዕክት።
በየመን ባሕረ ሰላጤ ጀልባው ተገልብጦ ለሞቱት ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችንን በማሰብ የተደረገ የምህላ ጸሎትና የሻማ ማብራት ሥነሥርዓት።
ስነ ፍጥረት - መዝሙር በር/አ/ደ/ሰ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ፈለገ ሰላም ሰ/ት/ቤት ሕፃናት ወዳጊያን ክፍል።