'የመደመር መንግስት በዘርፎች እምርታ'' በሚል በተሰጠው የብልጽግና ፓርቲ ስልጠና ዙሪያ ከፓርቲው ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ከኢዜአ ጋር ያደረጉት ቆይታ
Автор: Ethiopian News Agency (ENA)
Загружено: 2025-12-06
Просмотров: 158
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሃሳብ ለቀናት ለብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር አባላት የማጠቃለያ ስልጠና መስጠታቸው ይታወሳል።
በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ዴኤታ መሐመድ እድሪስ (ዶ/ር) እና የብልጽግና ፓርቲ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ዋና ዳይሬክተር አቶ ነብዩ ስሑል በጉዳዩ ላይ ከኢዜአ ጋር ቆይታ አድርገዋል።
#ENA_News #ENA #Ethiopian_News #EthiopiaNews #DailyNews #Todays_News #Mereja #Ethiopia_Today #EthiopianNewsToday #የኢትዮጲያ_ዜና #ENA #Ena_News #Ethiopian_News #Ethiopian_News_Agency #Today's_News #ሰበር_ዜና #ዜና_ዛሬ #Update_news #Mereja #መረጃ #addis_mereja #አዲስ_መረጃ #ሰበር_ዜና #አማረኛ_ዜና #amaregna_zena #amharic_news #Mn_addis #news #yegna_mereja #tikus_mereja #ትኩስ_መረጃ #zena_kemesha #addis_neger #አዲስ_ነገር #Amharic_news #ኢዜአ #የኢትዮጵያ_ዜና_አገልግሎት #የሀገር_ውስጥ_ዜና #የውጭ_ዜና #ቢዝነስ #ስፖርት
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: