በሰሜን ሸዋ ዞን በሞረትና ጅሩ ወረዳ በየአመቱ ታህሳስ 3 የሚከበረዉ የታላቁ የዓባታችን የአቡነ ዜና ማሪቆስ ዓመታዊ ክብረ በአል በድምቀት ተከበረ፡፡
Автор: Mortena Jeru communication
Загружено: 2019-12-16
Просмотров: 22629
በሰሜን ሸዋ ዞን በሞረትና ጅሩ ወረዳ በየአመቱ ታህሳስ 3 የሚከበረዉ የታላቁ የዓባታችን የአቡነ ዜና ማሪቆስ ዓመታዊ ክብረ በአል በድምቀት ተከበረ፡፡ በዕለቱም የተገኙት ብፁዕ አቡነ ቄሌሜንጦስ በኢትዮፅያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ፅ/ቤት የሰንበት ት/ቤት ማደራጃ መምሪያና የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጻጻስ በበአሉ ላይ እንደተናገሩት ታላቁ አባታችን አቡነ ዜና ማርቆስ በመንፈሳዊ እዉቀትና በሃይማኖታዊ ስነ-ምግባር ያደጉ የኖሩና በመጨረሻ ም ፃድቅ ሆነዉ ለሃገራችን ህዝብ በርካታ ታሪክ መስራታቸዉን ተናግረዉ ምእመናንም የስጋና የመንፈስ ልጆቻቸዉን በፅኑ የሃይማኖት ስነ-ምግባርና መንፈሳዊ እዉቀት በማሳደግ ሀገር ወዳድ ትዉልድ እንዲሆኑ ልናደርግ ይገባል ብለዋል፡፡
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: