በአትላንታ ቅድስት ማርያም የጣልቃ ገቡ ቡድን መግለጫ ክፍል ፬
Автор: Biruck
Загружено: 2017-08-31
Просмотров: 793
አቶ ማንደፍሮ ንጉሴ
በኣትላንታ ቅድስት ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ካቴድራል በመጀመሪያ በኣስታራቂነት ችግሩን ለመፍታት ሞክረን ይህ ኣልሆን ሲል በ ጣልቃገብነት በግላችን ጠባቃ ቀጥረን በጣልቃ ገብነት የቤተ ክርስቲናችንን ሕግና ስርአት ሁለቱም ወገኖች እንዲያከብሩ ለማስገደድ በመታገል ላይ እንገኛለን
እስካሁን ከ40000 ብር በላይ የግላችንና በመዋጮ የሰበሰብነውን አውጥተናል ይህን ቅን አላማ ለመደገፍ ፍቃደኛ የሆናችሁ ክዚህ በታች ያለውን የ GO FUND ME SITE በመጫን ለግሱን
https://www.gofundme.com/save-kidist-...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: