ሌሊቱን ሁሉ ደከምን ያገኘነው ነገር የለም፡፡ ዮሐ.21÷ 6
Автор: ማኅቶት ሚዲያ Mahtot Media
Загружено: 2022-05-22
Просмотров: 373
በሰሙነ ትንሣኤ ቅዱሳን ሐዋርያት ገና አልተረጋጉም ነበርና ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ የተቀሩትን ሐዋርያት እኔ ዓሳ ላተምድ እሄዳለሁ አለቸው፡፡ አስሩም ሐዋርያት እኛም ከአንተ ጋር እንሄዳለን አሉት፡፡ አስራ አንዱም ሐዋርያት ዓሳ ለማጥመድ መረብ አዘጋሰጅተው ወደ ጥብርያዶስ ባህር ወረዱ፡፡ ሌሊቱን ሁሉ ሲደክሙ አድረው ምንም ዓሳ አልያዙም፡፡ ሲነጋ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መረባችሁን በጀልባይቱ በስተቀኝ በኩል ጣሉት አለቸው፡፡ እነርሱም ሌሊቱን ሁሉ ደከምን በትእዛዝህ ግን እንጥላለን ብለው በረባቸውን በጀልባይቱ በስተቀኝ ጣሉ፡፡ 153 ትላልቅ ዓሳዎችን ያዙ፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በፊታቸው ተመገበ፡፡ አነርሱንም መገባቸው፡፡ ዮሐ.21÷1-15
The Holy Apostle Peter said to the other apostles, "I am going to fishing." The other ten apostles said, "We will go with you." The eleven apostles set out for the fishing net and landed at the Sea of Tiberias. They worked hard all night and did not catch any fish. The next morning our Lord and Savior Jesus Christ said to them, "Cast your net on the right side of the boat." And they cast the net on the right side of the ship, saying, We have labored all night long; but we got nothing. They Catch 153 big fish. Jesus Christ, our Lord and Savior, ate before them. He fed them. John 21: 1-15
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: