📍ቀጥታ ከድሬዳዋ📌 የእግዚአብሔር አብ ጥሪ📍አስራታችንን እናውጣ❗️ከሀገር ውጪ ያላችሁ በ0921020590 በዋትሳፕ እና ቴሌግራም ደውሉ❗️
Автор: Mequamiya Media - መቋሚያ ሚዲያ
Загружено: 2025-12-20
Просмотров: 736
አሁን ተራው
የድሬዳዋ ነው!!!
===================
የድሬዳዋ ሕዝበ ክርስቲያን ሲሞት የሚቀበርበት ብቸኛውና የዘለዓለም ማረፊያው የት እንደኾነ ያውቃሉ?
መልሱ ድሬዳዋ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን ነው። የድሬ ምዕመናን ሲኖሩም አንድ ላይ ነው። መቀበሪያቸውም አንድ ሥፍራ ነው። ቤተክርስቲያኑ ለድሬዳዋ ምዕመናን የልብ ትርታ ነው። ጉዳዩ ምንድን ነው ካሉ? ይከታተሉ:-
በድሬዳዋ ሀገረ-ስብከት ውስጥ የሚገኘው እና እየተገነባ ያለው የደብረ-ታቦር ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ህንጻ ቤ/ክ በኢንጅነር ሰሎሞን የሽጥላ አማካኝነት በ2008 ዓ.ም ተጀምሮ በፍጥነት እየተሰራ ሳለ በእርሳቸው ላይ በደረሰው ድንገተኛ ሞት ምክንያት ስራው ለ6 ዓመት ተቋርጦ መቆየቱ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጅ በግለሰቡ ሞት እና በህንጻ ግንባታው መቋረጥ ምክንያት ሲያዝኑ እና ሲያለቅሱ የነበሩ የቤተ-ክርስቲያኑ አገልጋዮች እና የአካባቢው ምዕመናኖች በ2015 ዓ.ም በግንቦት ወር ከሁሉም የድሬዳዋ ምዕመናን ጋር በመሆን የህንፃ አስሪ ኮሚቴ እንዲቋቋም እና በሀገረ-ስብከት በኩል ጸድቆ ሥራዎች እንድጀምሩ በማድረግ በአሁኑ ሰዓት የልስን እና የመስታዎች ስራዎች ተሰርቶ በአሁነ ሰዓት የፊኒሽንግ ስራ መስራት ላይ ይገኛሉ።
ስለሆነም ይኽንን ሕንፃ ቤተክርስቲያን ለማስፈጸም የዓለም አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ አዘጋጅተናል። በዚህ ቅፅረ ቤተ-ክርስቲያን ውስጥ ወገኑን ያሳረፈ ምእመን ፤የድሬዳዋ ተወላጆች፤እንድሁም በተለያዩ የዓለማችን ክፍል ውስጥ የምትገኙ ውድ ኦርቶዶክሳዊያን የበረከት እጃችሁን ዘርጉልኝ ስትል ቅድስት ቤተ-ክርስቲያን መንፈሳዊ ጥሪዋን ታስተላልፋለች፡፡
እንድሁም ታህሳስ 10 ከረፋዱ 4፡00 ጀምሮ በደብረ-ታቦር ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ቅጽረ ቤተ-ክርስቲያን አጽማቸው ያረፉ ቅዱሳንን የሚዘክር የጸሎተ-ፍትሐትና የጧፍ ማብራት መርሐ-ግብር ስለተዘጋጀ በዕለቱ የድሬዳዋ ምእመናን ተገኝታችሁ ወገኖቻችን አብረን እንዘክር ዘንድ እናሳስባለን፡፡
ዓለም አቀፍ ቀጥታ ሥርጭት የሚደረግባቸው ቀናት
ከታኅሣሥ 10-12/2018
ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ
በሁሉም መንፈሳዊ ዩቱበሮች እና ቲክቶከሮች ይከታተሉ፤
በዕለቱ የሚደውሉባቸው ስልኮች
0961001010
0901352539
0919098023
0908558022
0946457341
አካውንቶች
cbe ፦1000548266568
አሐዱ ፦0025722410901
አባይ ፦3081119761506018
አቢሲኒያ ፦D1369
አዋሽ ፦136900
coop፦1001300243509
ዳሽን ባንክ፦ 5421535702011
ኢ-ብር እና ቴሌ-ብር ፦ 0937553388
የዶላር አካውንት ፦1000735307928
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: