HRBC | የቴሌግራም የቀጥታ ስርጭት ጥያቄና መልስ | Telegram live questions and answer session.
Автор: Hawassa Reformed Baptist Church
Загружено: 2025-09-18
Просмотров: 239
1) “ፍሬ የማያፈራውን በእኔ ያለውን ቅርንጫፍ ሁሉ ያስወግደዋል፤ ፍሬ የሚያፈራውንም ሁሉ አብዝቶ እንዲያፈራ ያጠራዋል።”
— ዮሐንስ 15፥2"
በክርስቶስ ሆኖ ፍሬ አለማፍራት ይቻላል ወይ?
2) በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ እውቀት ከዓለም ርኵሰት ካመለጡ በኋላ ዳግመኛ በእርስዋ ተጠላልፈው የተሸነፉ ቢሆኑ፥ ከፊተኛው ኑሮአቸው ይልቅ የኋለኛው የባሰ ሆኖባቸዋል።”
— 2ኛ ጴጥሮስ 2፥20
ይሄ ጥቅስ ከዘላለም ዋስትና አንጻር እንዴት ነው ሚብራራው?
3) እናንተ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን ባመንኩበት ቅጽበት ድህነቴ ተፈፅሟል ብላችሁ ስለምታምኑ 2 ጥያቄዎች አሉኝ እነሱን በትህትና መልሱልኝ።
1ኛ, አማላጅ ለምን ያስፈልጋችኋል? ምክንያቱም ድህነት የሚያስፈልገው ኃጢአቱ እንዲሰረይለት የሚፈልግ ሰው ነው።
2ኛ, ንስሀ ለምን ትገባላችሁ? ምክንያቱም ንስሀ የሚገባው ኃጢአት የሰራ ሰው ኃጢአቱ እንዲሰረይለት ነው።
4) እግዚአብሔርን ከጊዜው ውጪ እና በጊዜ ውስጥ ከስላሴ አንጻር እንዴት ነው የምንረዳው?
5) የእስራኤላውያን አንድ እግዚአብሔር ብቻ ነው የሚያቁት ወልድና መንፈስ ቅዱስን በምን እንድምታ ነው?
6) በዕብ 2:1-4 ላይ
. ክርስቲያን ከሰማው ነገር ሊወሰድ ይችላል ወይ?
. መዳንን ቸል ሊል ይችላል ወይ? ከቻለስ ድነቱን ያጣል ማለት ነው ወይ?
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: