በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የእንጦጦ ማኅበረ ምእመናን አመሠራረትና እድገት ታሪክ | የውይይት መነሻ ጽሑፍ አቅራቢ ወዬሳ አብዲሳ
Автор: HintseTube
Загружено: 2025-12-08
Просмотров: 360
ርእስ፦ በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የእንጦጦ ማኅበረ ምእመናን አመሠራረት እና እድገት ታሪክ 1918-1983
ጸሐፊ፦ ፈቃዱ ጉርሜሳ (ዶ/ር)
አሳታሚ፦ እንጦጦ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ማኅበረ ምእመናን
ለመጀመርያ ጊዜ የታተመው፦ በ2016 ዓ.ም.
የገጽ ብዛት፦ 154
መጽሐፉ በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የእንጦጦ ማኅበረ ምእመናን አመሠራረትና እድገት እንዲሁም የማኅበሩን ከ1918 እስከ 1983 ዓ.ም. ድረስ ባለው ታሪክ ላይ ያተኰረ ነው፡፡
እንጦጦ ማኅበረ ምእመናን በ1952 ዓ.ም. እንደ ተመሠረተች መጽሐፉ ያትታል። ይኹን እንጂ እንደ ማኅበረ ምእመናን ባትዋቀርም ከ1918 ዓ.ም. ጀምሮ የወንጌል ብርሃንና የዘመናዊ ትምህርት ጮራ ማእከል ኾና ስታገለግል እንደ ቆየች መጽሐፉ ይተርካል።
በመጽሐፉ የስዊድን ወንጌላዊት ሚስዮን መልእክተኞች በእንጦጦ ወንጌላዊት ሚስዮን ጣቢያ ያከናወኑት ሥራ ተተርኳል። ማኅበሯ ከምሥረታዋ ከ1952 ዓ.ም. ጀምሮ ያላትን ታሪክ፣ እድገት፣ ያጋጠሟትን ፈተናዎች ይተርካል። እስከ 1983 ዓ.ም. ድረስ የተሠራው የመንፈሳዊ ሥራ እና የልማታዊ ሥራ እንቅስቃሴ በመጽሐፉ ውስጥ ተወስቷል።
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- / hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- / hintsetube
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: