ዲያቆን ኢያሱ መስፍን ስስት እና ንፋግነት
Автор: ማኅበረ ጽዮን
Загружено: 2025-10-05
Просмотров: 12387
መስጠት እግዚአብሔርን መምሰል ነው፡፡
''አንድ ሰው ለአንድ ሰው''
ማኅበራችን በየዓመቱ ወደ ግሸን ደብረ ከርቤ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን የሚያደርገውን መንፈሳዊ ጉዞ ምክንያት በማድረግ
👉 መነኮሳት አባቶችን ወይባ የማልበስ አገልግሎት
👉 ለእመቤታችን እንግዳዎችን (ነዳያን) የአልባሳት ድጋፍና የፍቅር ማዕድ የማጋራት መርኃ ግብር
👉 ለገጠር አብያተ ክርስቲያናት የመገልገያ ግብዓቶችን ድጋፍ ያደርጋል።
በዚህ ብዙዎች በሚሳተፉበት መንፈሳዊ ጉዞም ከ6000 ሺህ በላይ የሚሆኑ የእመቤታችንን እንግዳዎች ተደራሽ ለማድረግ በማሰብ ''አንድ ሰው ለአንድ ሰው'' በሚል መሪ ቃል ሁሉም የበረከት ተካፋይ እንዲሆን የበረከት ተሳትፎ ጥሪ እናቀርባለን።
ባለፉት ዓመታት ብቻችንን ያደረግነው መልካም ሥራ የለምና ዛሬም እርስዎን ይዘን በጎ አድራጎቱን ለማድረግ እነሆ ጥሪያችን ይድረሳችሁ።
ለተወደደው ስጦታችሁ
👉 በአቢሲኒያ ባንክ - 1365417
👉 በአሀዱ ባንክ - 0008364120301
👉 በዜል (Zelle) – [email protected]
በመጠቀም ልግስናዎን ያበርክቱልን፡፡
👉 ለበለጠ መረጃ ፡- +251-911-628039 +251-976-211621 ይደውሉ፡፡
👉 ዩቲዩባችንን ይጎብኙ - / @mahiberetsion
አንዳችሁን እንኳን ከዚህ መንፈሳዊ በረከት አያጉድላችሁ፡፡
አስተባባሪ፡- በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ማኅበረ ጽዮን ጠቅላላ ማኅበር፡፡
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: