ኦሮሞዎች እንዴት ወደ መሃል አገር መጡ? | ዜናሁ ለጋላ | አባ ባሕርይ
Автор: አለኝታ-Alegnta
Загружено: 2022-12-05
Просмотров: 80414
ኦሮሞዎች እንዴት ወደ መሃል አገር መጡ?
በ16ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የኖሩ አባ ባሕርይ የተባሉ መነኩሴ በወቅቱ ኦሮሞዎች ወደ ማሃል ኢትዮጵያ ያደረጉትን ወረራ አስመልክቶ በግዕዝ "ዜናሁ ለጋላ" ብለው የፃፉትን ፅሁፍ እና ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ የተረጎሙትን ለታሪክ ወዳጆች በዚህ ዝግጅት ይዘንላችሁ ቀርበናል። የአማረኛ ትርጉሙም "የጋላው[የኦሮሞው] ታሪክ" ማለት ነው።
ማሳሰቢያ:-
በዝግጅቱ ውስጥ ፅሁፉን ላለማዛባት ሲባል ደራሲው የፃፉት ጋላ የሚለው ቃል እንዳለ ቀርቧል። ቃሉ በአሁኑ ጊዜ በኦሮሞዎች ዘንድ እንደፀያፍ ስለሚታይ "ኦሮሞ" ተብሎ እንዲወሰድ እናስታውሳለን። ታሪክ ስለሆነ እና ፅሁፉ ሳይበረዝ ለማቅረብ ተፈልጎ ነው እንጅ ይሄንን ቃል በራሳችን ለመጠቀም የመረጥነው እንዳልሆነ ማሳሰብም እንወዳለን።
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: