DW Amharic የሕዳር 11 ቀን 2018 የዜና መፅሔት
Автор: DW Amharic
Загружено: 2025-11-20
Просмотров: 3421
በኢትዮጵያ የፀጥታ እና የፖለቲካ ጥያቄዎች መልስ ካላገኙ ቀጣዩ ሀገራዊ ምርጫ ምርጫ ሊሆን አይችልም ሲሉ የኦፌኮ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ለዶቼቬለ ተናግረዋል። በደቡብ ወሎ ዞን ሐይቅ እና ዉጫሌ ከተሞች አቅራቢያ የተጠለሉ ተፈናቃዮች አቤቱታ አቅርበዋል። እናት ፓርቲ ፣ከተጣመርኩበት «ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት» ከተባለው ቅንጅት፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰርዞኛል ሲል ወቅሷል። እነዚህና የአውሮፓ ኅብረት አባል ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ዛሬ ያካሄዱት ስብሰባ የዛሬው የዜና መጽሔት ዝግጅታችን የሚያተኩርባቸው ጉዳዮች ናቸው።
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: