24ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የ10 ኪሎሜትር ውድድር ተከናወነ
Автор: VOA Amharic
Загружено: 2024-11-17
Просмотров: 4223
በውድድሩ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ 50 ሺህ ሰዎች መሳተፋቸውን የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አዘጋጆች ገልፀዋል ገልፀዋል፡፡
በኤሊት አትሌቶች መካከል በተካሔደው ውድድር በወንዶች የአምናው አሸናፊ አትሌት ቢንያም መሃሪ ሲያሸንፍ በሴቶች ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የተሳተፈችው አሸንፋለች፡፡
ይህን መሰል ውድድር ከጤና ያለፈ በርካታ ጠቀሜታዎች እንዳሉት አስተያየታቸውን የሰጡን ተሳታፊዎች ገልጸዋል፡፡
- - - - - - - - -- - - - - - - - - -- - - - - - - - - -- - - - - - - - - -
🔷 የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ሊንኮችን በመጫን ይከተሉን።
ፌስቡክ - / voaamharic
ኢንስታግራም - / voaamharic
X - / voaamharic
ዌብሳይት - https://amharic.voanews.com
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ፡- / voaamharic
☎️የስልክ መሥመራችን 202-205-9942 የውስጥ መሥመር 14 ነው።
📡 ቪኦኤ-አማርኛ ስለ ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ አፍሪካ፣ ዩናይትድ ስቴትስ እና ዓለም አቀፍ በዲጂታል፣ በራዲዮና በቴሌቪዥን ዜናና ዘገባዎችን ለአድማጭና ለተመልካች ያቀርባል።
VOA Amharic reaches our audience on digital, radio, and TV, delivering news and content about Ethiopia, Eritrea, Africa, and the United States. We will also be bringing you Health Shows, Youth Shows, Democracy Field, Women’s Shows, and Sports Shows on different days, stay tuned.
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: