የዜና መጽሔት፤ ታሕሳስ 7 ቀን 2018 ዓ.ም ማክሰኞ
Автор: DW Amharic
Загружено: 2025-12-16
Просмотров: 5672
የዜና መጽሔታችን በጥንቅሩ
ኢዜማ የፓርቲው የትምህርት ፖሊሲ በትምህርት ሚኒስቴር ተግባራት ውስጥ እየተፈፀመ መሆኑን ማስታወቁ ፤ኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሹም ሽር ማድረጉ፤ ኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ (ኦፌኮ) በከፍተኛ አመራርነት ለዓመታት ያገለገሉ ፖለቲከኛ ደስታ ድንቃ ከፓርቲው መውጣታቸውን ማረጋገጣቸው፤ በአማራ ክልል ከሶስት ዓመት በላይ ተቋርጦ የነበረው የመምህራን ዝውውር ተግባራዊ ሊደረግ መሆኑ እና የቀጠለው የሩስያ ዩክሬን ጦርነት እና አዲሱ የሰላም ሐሳብ በሚሉ ርዕሶች የተሰናዱ የዕለቱ ዘገባዎቻችን በቅደም ተከተል ይተነተናሉ።
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: