የጎሳ መሪዎች ምስረታ በመስቃን ወረዳ በቢዳራ ቀበሌ ተካሄደ
Автор: Meskan Media Network (MMN)
Загружено: 2020-08-25
Просмотров: 160
የጎሳ መሪዎች ምስረታ በቢዳራ ተካሄደ
(በአብድረሂም አደም)
በመስቃን ወረዳ በቢዳራ ቀበሌ የሁሉም የመስቃን ጎሳ መሪዎች በተገኙበት በታሪክ መጀመሪያ የሆነው የጎሳ መሪዎች የምስረታ ጉባኤ ተካሄደ። በመስቃን ቤተ-ጉራጌ የመስቃን ጎሳ መሪዎች የምስረታ ጉባኤ በመስቃን ታሪካዊ ቦታ በቢዳራ ተካሄደ።
ጉባኤው የተመራው በአስተባባሪ ኮሚቴዎች ፦
1. በአቶ መሀመድ ስርዋጃ
2. በአቶ አህመድ መሀመድ
3. በአቶ ጀማል ማንሰቦ የተመራ ሲሆን
የውይይቱ መክፈቻም በተመረጡ የሀይማኖት አባቶች ዱዓ/ጸሎት በማድረግ ውይይቱ ተከፍቷል።
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: