በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ሥነ ምህዳር ማስፋት የሚያስችሉ በርካታ ሥራዎች ይከናወናሉ | AI | Data Centers | Cloud
Автор: EBC
Загружено: 2025-12-22
Просмотров: 229
በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ስነ ምህዳር ማስፋት የሚያስችሉ በርካታ ስራዎች ይከናወናሉ።የራሳችንን ክላውድ ከመጠቀም ባሻገር ውጤታማ የመረጃ አስተዳደር ስርዓት እንዲኖር ይደረጋል። በዚህም በተደራጀ አግባብ መረጃዎች ለወሳኔ አሰጣጥ እንዲውሉ የሚሰራ ሲሆን፣ ከዚህ ጋር በተያያዘ ገለልተኛ ብሔራዊ የመረጃ ባለስልጣን ወደ ስራ እንዲገባ ይደረጋል። ዲጂታል አገልግሎቶት አሰጣጦችን የማናበብንና ወጥ የማድረግ ስራ ላይም ትኩረት ተሰጥቷል - የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)
#Ethiopia #AI #dataCenters #Digital2030 #DataClouds #ebc #etv #ebcdotstream #news
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: