በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የሳይበር ደኅንነት ስትራቴጂካዊ ትኩረት ተሰጥቶታል | INSA | Cyber Security |ETV | EBC | EBCDOTSTREAM
Автор: EBC
Загружено: 2025-12-22
Просмотров: 180
ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የሳይበር ደኅንነት ስትራቴጂካዊ ትኩረት ተሰጥቶታል። በዚህም የማይበገር ቁልፍ የዲጂታል መሰረተ ልማት መገንባት፣ የህዝብ መሰረተ ልማትን ማዘመን፣ የአደጋ ምላሽ መስጫ ማዕከል የማቋቋምና የግል ተቋማትን ያካተተ የሳይበር ደህንነት ስራ እንዲጎለብት ይሰራል - የኢንፎርሜሽንና መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሀሚድ
#INSA #CyberSecurity #Digital2030 #DigitalInfrastructure #ebc #etv #ebcdotstream #news
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: