ሕግ ት/ቤቱ ዕቅዱን እንዲያሳካ የቀድሞ ተመራቂዎች ተሳትፎ አስፈላጊ ነው||ት/ቤቱ አሁን ላለው የፍትሕ ስርዓት ቅርፅ አስተዋፅዖዉ ከፍ ያለ ነው።|
Автор: ፍትሕ ለሀገሬ-Feteh Le Hagere
Загружено: 2025-12-31
Просмотров: 469
በዚህ ቪዲዮ ጠበቃ ሊያ ተረፈ ከአዲስ አበባ የሕግ ት/ቤት መምህራንና የቀድሞ ተማሪዎች ጉዳይ ኮሚቴ አባላት ተባባሪ ፕሮፌሰር መከተ በቀለ እና ዶ/ር ብሩክ ሃይሌ ጋር የዩኒቨርሲቲውን 75ኛ ዓመት እና የሕግ ት/ቤቱን 62ኛ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ ስለትምህርት ቤቱ አመሰራረት፣ ጉዞ፣ ስኬት፣ ጉድለት እንዲሁም ከቀድሞ ተማሪዎች ጋር ሊሰሩ ስላቀዱት ዕቅድ ያደረጉት ውይይት ይቀርባል። #ፍትሕለሃገሬ
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: