ህያው ምስክር ክፍል 2 የምበላው እስካጣ ስለ ክርስቶስ ተርቤ ቤተሰቦቼ ጋር ግን ብር ተከምሮ ነበር ቄስ ዶክተር ተስፋዬ ደገሳ
Автор: CMN ክርስቲያን ሚዲያ ኔትወርክ!
Загружено: 2025-10-11
Просмотров: 1745
ቤተሰቦቼ ሀብታም ከመሆናቸው የተነሳ በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ በጆንያ ነበር የሚያስቀምጡት፣ እኔ ደግሞ ክርስቶስን ካድ ብለውኝ የምበላው አጥቼ ተርቤ ነበር..
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4:-5 ክርስቶስ ኢየሱስን ጌታ እንደ ሆነ እንጂ ራሳችንን አንሰብክምና፥ ስለ ኢየሱስም ራሳችንን ለእናንተ ባሪያዎች እናደርጋለን።
2Cor 4:-5 For we preach not ourselves, but Christ Jesus the Lord; and ourselves your servants for Jesus' sake.
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: