የ 2017 ዓ.ም በዓለ ደብረ ታቦር ችቦ የማብራት ስነ ሥርዓት።
Автор: EOTC St.Michael ኮሎኝ ቅዱስ ሚካኤል AEOKD Cologne Germany
Загружено: 2025-08-18
Просмотров: 1128
የ 2017 ዓ.ም በዓለ ደብረ ታቦር ችቦ የማብራት ስነ ሥርዓት።
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብርዓነ መለኮቱን ያግለጽልን።
ከስድስት ቀንም በኋላ ኢየሱስ ጴጥሮስንና ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ይዞ ወደ ረጅም ተራራ ብቻቸውን አወጣቸው። በፊታቸውም ተለወጠ፥ ፊቱም እንደ ፀሐይ በራ፥ ልብሱም እንደ ብርሃን ነጭ ሆነ። እነሆም፥ ሙሴና ኤልያስ ከእርሱ ጋር ሲነጋገሩ ታዩአቸው። ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን። ጌታ ሆይ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው፤ ብትወድስ፥ በዚህ ሦስት ዳስ አንዱን ለአንተ አንዱንም ለሙሴ አንዱንም ለኤልያስ እንሥራ አለ። እርሱም ገና ሲናገር፥ እነሆ፥ ብሩህ ደመና ጋረዳቸው፥ እነሆም፥ ከደመናው። በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው፤ እርሱን ስሙት የሚል ድምፅ መጣ።
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: