572 ስደተኞች ከመስመጥ ዳኑ
Автор: VOA Amharic
Загружено: 2021-07-06
Просмотров: 4824
ኤስ.ኦ.ኤስ የተባለ የእርዳታ ሰጪ ድርጅት የሚያስተዳድራቸው መርከቦች ባለፉት ሦስት ቀናት 572 ስደተኞችን ከመስመጥ አደጋ መታደጋቸውን አስታወቀ። እሁድ ዕለት ብቻ 369 ሰዎች ከሞት አደጋ መትረፋቸውን ድርጅቱ ገልጿል። የአውሮፓ ሕብረት የተረፉትን ስደተኞች እንዲቀበልም ድርጅቱ ጥሪ አቅርቧል።
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/5955348...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: