ያዕቆብ ክፍል 25 4፥1 3 "የማይሠራ ጸሎት"
Автор: Evangelist Yared Tilahun
Загружено: 2022-06-15
Просмотров: 8366
ያዕቆብ ምዕራፍ አራት ከቁጥር 1 -10 ወጥ ሃሳብ ነው። የሚጽፍላቸውን አይሁድ ክርስቲያኖች ለምን እንደወደቁ፣ ወዴት እንደ ወደቁ እና እንዴት ሊመለሱ/ሊታደሱ እንደሚችሉ ያመለክታቸዋል። አሁን "የማይሠራ ጸሎት" በሚል ንዑስ ርዕስ የምናየው ከ4፥1-3 ያለው ክፍል የውድቀታቸውን ምንጭ ያሳያል። በውጭ የሚታዩ የእርስ በርስ ግጭቶች መነሻቸው እኛ እንደምናስበው ውጪያዊ ሳይሆን ውስጣዊና ልባዊ ነው። በሥጋው ውስጥ ያለውን ጦርነት ያሸነፈ አማኝ በውጭ ከሰዎች ጋር በሚኖረው ግንኙነት በድልና በአሸናፊነት ይሄዳል። እኛም አይሁዳዊያኑ "የትጼር ሃራ" የሚሉትን ግሪኮቹ "ሄዶኔ " በማለት የሚጠሩትን የሥጋን ምኞት፣ ሥጋን የማስደሰት አባዜ በመስቀሉ ቃል፣ በመንፈሱ ኃይል ካሸነፍን ነቀፋና ነውር የሌለው ሕይወት መምራት እንደምንችል ያስተምረናል።
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: