ከሜዲቴራኒያን ባህር የተረፉ ከአንድ ሺህ በላይ ፍልሰተኞች ጣልያን ወደብ ደረሱ
Автор: VOA Amharic
Загружено: 2017-04-17
Просмотров: 5644
ከሊብያ የተነሱና ትናንት ዕሁድ በእርዳታ ደራሾች ከሜዲቴራኒያን ባህር የተረፉ ቁጥራቸው ከአንድ ሺህ በላይ የሆነ ፍልሰተኞች ከጣልያን ሲቺሊያ ደሴት ወደብ ላይ ደረሱ፡፡ ፍልሰተኞቹን ዛሬ የጣልያኗ ካታኒያ ወደብ ላይ ያደረሰችው አንዲት የጀርመን ባሕር ኃይል መርከብ መሆኗ ታውቋል፡፡
Originally published at - http://amharic.voanews.com/a/one-thou...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: