ቤተ ያሬድ Bete Yared
"ዝንቱ ትምህርት ዘአበዊነ ቅዱሳን በእንተ እልአንቤርስያ ዘበትርጓሜሁ ኢማሳኒ ሥጋ ቅዱስ ሥጋሁ ለክርስቶስ ዘውእቱ እንበለ ኀጢአት፥ እፎኑ ይትበሀል ከመ ውእቱ ድኩም ወሐማሚ ዘከመ ስምዐ ይከውና ቅዱሳት ወጽዱቃት መጻሕፍት፥ እፎኑ ይከውን ኢሐማሜ ወኢመዋቴ።" ሃይ. አበ. ዘሳዊ. ፹፭፡፲
"ቅዱሳን አባቶቻችን ስለ እልአንቤርስያ ያስተማሩት ትምህርት ይህ ነው። እልአንቤርስያ ማለትም ኃጢአት የሌለበት የክርስቶስ ሥጋ የማይለወጥ ቅዱስ ሥጋ ነው ማለት ነው። እንደምንስ እርሱ አልታመመም፥ አልሞተም ተብሎ ይነገራል?። እንደ ምንስ የከበሩና የታመኑ መጻሕፍት እንደ መሰከሩ ሕማምንና ድካምን የተቀበለ ሲሆን አልታመመም፥ አልሞተም ይባላል?" ሃይ. አበ. ዘሳዊ. ፹፭፡፲
በድሬዳዋ ሚካኤል ዘረፋ ተካሄደ።
ውዳሴ ማርያም ትርጓሜ
የቅዳሜ ውዳሴ ማርያም ትርጓሜ
የሐሙስ ውዳሴ ማርያም አንድምታ
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ በቀረበላቸው ቅኔ ሲመሰጡ የሚያሳየው Vedeo ተለቀቀ።
ቅኔው ሲረዘፍ መልአክ ወረደ።
ከሌሊቱ ፮ (6:00) ሰዓት ሲዘረፍ የሚያሳየው ምስል ተገኘ...See More
ኧረ ዕፁብ ነው። ቅዳሴ ማርያም በሴት ጕሮሮ👏
"የሚሰጥ በልግስና ይስጥ።" ሮሜ. 12:8
የቅኔ ሊቃውንት የተነጣጠቁበት ቅኔ = ነጠቃ ይሉታል፥ ይሄ ነው።
ሠኔ ፲፪/፳፻፲፭ ዓ.ም ከሌሊቱ ፰፡፴ ሰዓት ላይ የተዘረፈ የድሬዳዋ ሊቃውንትን ያስደመመ ሙሉ ቤት ቅኔ
ዕርገት በመምህር ያሬድ ዘርአ-ቡሩክ
👉በድሬዳዋ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለም ካቴድራል ● መጋቢት ፳፯/፳፻፲፭ ዓ.ም ከሌሊቱ ፱፡፴ ላይ የተዘረፈ ስካረ መንፈስ ቅዱስ የታየበት ድንቅ ቅኔ
በብፁዕ ዶክተር አቡነ አረጋዊና በብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ሥርዐተ ቀበር የቀረበ ድንቅ ቅኔ
በድሬዳዋ ርእሰ አድባራት ወገዳማት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ከሌሊቱ ፯ ሰዓት ላይ የተዘረፈ ቅኔ...
ሐምሌ ፲፱/፳፻፲፬ ዓ.ም ◦ በድሬዳዋ ሳባ ደብረ ኀይል ቅዱሰ ገብርኤል ካቴድራል የተዘረፈ ቅኔ
ከሰማያት ከፍ ከፍ በል…
ዘማሪት ልድያ ታደሰ
ቅኔ
"ሠላሳ፥ ስድሳ፥ መቶ ፍሬ ያፈራ አለ።" ማቴ. 13፥9
"ቀርባ ወአኀዛ እገሪሁ ወሰገዳ ሎቱ = ቀርበው እግሩን ይዘው ሰገዱለት።" ማቴ. ፳፰፡፱
በመ/ር ያሬድ ዘርአ-ቡሩክ የቅኔና የመጽሐፍ ትርጓሜ መምህር
ድንቅ ቅኔ
ብፁዕ ዶክተር አቡነ አረጋዊ ሊቀ ጳጳስ...
ዕጩ ዶክተር አባ ጌዴዎን ብርሃነ
ብፁዕ ዶክተር አቡነ አረጋዊ -ድሬዳዋ ሚካኤል
ብፁዕ ዶክተር አቡነ አረጋዊ
መዝሙር ፲፬ = Mariamawit Yeshigeta