"የሚሰጥ በልግስና ይስጥ።" ሮሜ. 12:8
Автор: ቤተ ያሬድ Bete Yared
Загружено: 2024-10-31
Просмотров: 249
የድሬዳዋ ርእሰ አድባራት ወገዳማት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ከተመሠረተ ከ133 ዓመታት በላይ ያስቈጠረ ቢሆንም የክርስትና ቤት፣ የካህናት ማረፊያ፣ ሁለገብ የሰንበት ትምህርት ቤት አዳራሽ የለውም።
አሁን ግን አዳራሹን ለመሥራት በካቴድራሉ ልማት ኮሚቴ ሥራው ተጀምሯል። ስለ ሆነም በኢትዮጵያና በመላው ዐለም ያላችሁ በምሥራቅ ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ቤተ ክርስቲያን የሆነው የርእሰ አድባራት ወገዳማት ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ ለሚያሠራው ሁለገብ አዳራሽ የተቻላችሁን ሁሉ እንድታግዙ መንፈሳዊ ጥሪያችን ነው።
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: