DW Amharic የጥር 7 ቀን 2018 ዓ.ም የዜና መፅሔት
Автор: DW Amharic
Загружено: 2026-01-15
Просмотров: 4132
በትግራይ የሚንቀሳቀሱ ስምንት ፓርቲዎች ሀገራዊ ምክክር በክልሉ እንዲካሄድ ለማገዝ ተስማምተዋል። በጋምቤላ ክልል በተፈጠረ የጸጥታ ችግር ምክንያት የአድማ ብተና እና የመደበኛ ፖሊስ አባላት የታጠቁትን የጦር መሣሪያ እንዲያስረክቡ የተሰጣቸው ትዕዛዝ ዛሬ ያበቃል። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ከዛሬ 11 ሰዓት በኋላ “የጦር መሣሪያ በእጁ የተገኘ እንደ ፀረ-ሠላም ተቆጥሮ” እርምጃ ሊወሰድበት እንደሚችል አስጠንቅቆ ነበር። በዛሬው ዜና መጽሔት ከሚቀርቡ ዘገባዎች መካከል ሁለቱ ይገኙበታል።
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: