የተወደደ የጌታ ዓመት በወንድም ታገለው
Автор: ቤተ - ናታኒም bete natanim
Загружено: 2025-10-27
Просмотров: 108
ሉቃስ 4
17-19: የነቢዩንም የኢሳይያስን መጽሐፍ ሰጡት፥ መጽሐፉንም በተረተረ ጊዜ፦
“ ‘የጌታ መንፈስ በእኔ ላይ ነው፥
ለድሆች ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ቀብቶኛልና፤
ለታሰሩትም መፈታትን ለዕውሮችም ማየትን እሰብክ ዘንድ፥
የተጠቁትንም ነጻ አወጣ ዘንድ
የተወደደችውንም የጌታን ዓመት እሰብክ ዘንድ ልኮኛል፡” ተብሎ የተጻፈበትን ስፍራ አገኘ።
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: