ፊልጵስዩስ 1፥ 9-11 በወንድም እዮብ
Автор: ቤተ - ናታኒም bete natanim
Загружено: 2025-10-21
Просмотров: 165
ፊልጵስዩስ 1
9-11: ለእግዚአብሔርም ክብርና ምስጋና ከኢየሱስ ክርስቶስ የሚገኝ የጽድቅ ፍሬ ሞልቶባችሁ፥ ለክርስቶስ ቀን ተዘጋጅታችሁ ቅኖችና አለ ነውር እንድትሆኑ የሚሻለውን ነገር ፈትናችሁ ትወዱ ዘንድ፥ ፍቅራችሁ በእውቀትና በማስተዋል ሁሉ ከፊት ይልቅ እያደገ እንዲበዛ ይህን እጸልያለሁ።
ለእግዚአብሔር ክብርና የምስጋና መሆን! ቢሆን
9-ለእግዚአብሔርም ክብርና ምስጋና ከኢየሱስ ክርስቶስ የሚገኝ የጽድቅ ፍሬ ሞልቶባችሁ፥10- ለክርስቶስ ቀን ተዘጋጅታችሁ ቅኖችና አለ ነውር እንድትሆኑ የሚሻለውን ነገር ፈትናችሁ ትወዱ ዘንድ፥ 11- ፍቅራችሁ በእውቀትና በማስተዋል ሁሉ ከፊት ይልቅ እያደገ እንዲበዛ ይህን እጸልያለሁ።
9-ሁሉ ከፊት ይልቅ እያደገ እንዲበዛ በእውቀትና በማስተዋል የሚሻለውን ፈትናችሁ ትወዱ ዘንድ/እንድትወዱ/፣ለክርስቶስ ቀን የተዘጋጃችሁ ቅኖችና አለ ነውር እንድትሆኑ፤ 10-ከኢየሱስ ክርስቶስ የሚገኝ የጽድቅ ፍሬ ሞልቶባችሁ ለእግዚአብሔርም ክብር ና ምስጋና እንድትበቁ፤11-ፍቅራችሁ ከፊት ይልቅ እያደገ እንዲበዛ ይህን እጸልያለሁ።
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео mp4
-
Информация по загрузке: